HomeAfrica (Page 139)

Africa

አቶ ውብሸት አያሌው አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27/2014፡- የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው ትላንት ማታ ከምሽቱ 3 ስዓት ገደማ አካባቢ ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች በተተኮሰ ጥይት ተገደሉ በማለት የከተው አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት አስታወቀ። ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት "የተሰጣቸውን የህዝብ አደራ ለመወጣት ውሎአቸውን በስራ

Read More

በትናንትናው እለት የሥራ ማስጀመሪያ ስምምነት የተፈራረመው የበረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ በ340 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የተቋቋመ ፋብሪካ ነው። አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 ዓም:- "በአማራ ክልል ሁነኛ የሆነ የሲሚንቶ ፋብሪካ አለመኖሩ እጅግ የሚያስገርም ብቻ ሣይሆን ሁላችንንም ሊቆጨነንና ሊያንገበግበን የሚገባ ጉዳይ ነው" ሲሉ የአማራ

Read More

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 10፣ 2014 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ህዝብን በዋና ምርጫ ክልልነት ለሚወክለው አዲስ ለተቋቋመው የፖለቲካ ድርጅት የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) ጊዜያዊ የምዝገባ ማረጋገጫ ሰነድ ሰጠ። ፓርቲው ለአዲስ ስታንዳርድ በላከው መግለጫ፣ “የሲዳማ ህዝብ ከ135 ዓመታት በፊት ጀምሮ ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር፣ ባህልና

Read More