ዜና፡ የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎደሚር ዜለንስኪ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ዩክሬንን እንዲጎበኙ ጋበዙ
አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 14 /2015 ዓ.ም፡- የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎደሚር ዜለንስኪ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ዩክሬንን እንዲጎበኙ ጋበዙ፡፡ ቮሎደሚር ዜለንስኪ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድን የጋበዙት ሁለቱ መሪዎች ከሁለት ቀን በፊት ባደረዱት የስልክ ንግግር ነው፡፡ ኢትዮጵያ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ያደረሰችውን ወረራ ለማውገዝ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውሳኔ ላይ ድምጽ