ዜና፡ አቡነ ማትያስ እና ሉዑካቸው በመቀሌ አቀባበል ያልተደረገላቸው ምንም አይነት የተጻፈልን ደብዳቤም ይሁን የተያዘ መርሃ ግብር ስላልነበረ ነው ስትል የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ቤተከርስቲያን ሲኖዶስ አባላትን ያካተተው በአቡነ ማትያስ የተመራው ሉዑክ በመቀሌ አቀባበል ያልተደረገለተ ምንም አይነት የተጻፈልን ደብዳቤም ይሁን የተያዘ መርሃ ግብር ስላልነበረ ነው ስትል የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አስታወቀች። የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የመንበረ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ቤተ ክህነት ጸሐፊ መጋቤ ብርሃናት ተስፋየ