ዜና፡ የኢትዮጵያ መንግስት ላለፉር አራት ወራት ጥሎት የነበረውን የኢንተርኔት ገደብ አንስቷል
አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 11 / 2015 ዓ.ም፡- ጥር ወር መገባደጃ በመንግስት እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርትቲያን መካከል በተፈጠረ እሰጥ አገባን ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት በተወሰቡ ማህበራዊ መገናኝ ዘዴዎች ላይ ጥሎት የነበረውን ገደብ ከአራት ወር በኋላ አንስቷል፡፡ መንግስት ፌስቡክ፣ ቴልግራም፣ ቲክቶክን ጨምሮ በሌሎች ማህበራዊ መገናኛ መተግበሪያዎች ላይ ገደብ መጣሉን ተከትሉ