ዜና፡ ቅዱስ ሲኖዶስ በትግራይ “ሢመት የፈጸሙ አባቶችንና የተሾሙ መነኮሳትን እና “ሂደቱን አስተባብረዋል” ያላቸውን አባቶች አወገዘ፤ የትግራይ አባቶች ውግዘቱ ቅቡል አይደለም አሉ
በትግራይ ክልል የሚገኙ አባቶች አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 27/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የዶግማ፣ የቀኖናና የአስተዳደራዊ ጥሰቶችን ፈፅመዋል ያላቸው አራት ሊቃነ ጳጳሳትን፣ ዘጠኝ ተሸዋሚዎችንና “ሂደቱን አስተባብረዋል” ያላቸውን አባቶች ላይ የውገዘት ውሳኔ ማስተላለፉን አስታወቀ፡፡ የትግራይ አባቶች በበኩላቸው ውግዘቱ ቅቡል አይደለም ሲሉ ገልፀዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ በትግራይ
0 Comments