ዜና፡ በአማራ ክልል የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ እንዲታወጅ የሚኒስትሮች ምክርቤት ወሰነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም፡- የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የሚታየውን በትጥቅ የተደገፈ ህገወጥ እንቅስቃሴ በመደበኛ የህግ ማስክበር ስርዓት ለመቆጣጠር ወደ ማይቻልበት ደረጃ የተሸጋገረ በመሆኑ የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ለማወጅ የቀረበለትን ሀሳብ አጽድቋል። የአስቸኳይ
0 Comments