ዜና፡ በጉራጌ ዞን መሰቃን ወረዳ ታጣቂዎች በሰነዘሩት ጥቃት ሰባት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ፤ መንግስት ጣልቃ በመግባት ግጭቱን እንዲከላከል ተጠይቋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም፡- በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ምስራቅ መሰቃን ወረዳ በታጣቂዎች በተሰነዘረ ጥቃት ሰባት ሰዎች መሞታቸው እና በርካቶ መቁሰላቸው ተገለጸ፤ የአከባቢው ነዋሪዎች መንግስት ጣልቃ በመግባት ግጭቱን እንዲከላከልላቸው ጠይቀዋል። ሶስት የአከባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ እንዳስታወቁት ግጭቱ የተከሰተው ከአዲስ አበባ በ135 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኝ እና
0 Comments