ዜና፡ የምርጫ ቦርድ በደቡብ ኢትዮጵያ በተካሄደው ህዘበ ውሳኔ “አዲስ ክልል” ለማቋቋም የሚያስችል የመራጭ ድምጽ መስጠቱን አስታወቀ፤ በወላይታ የምርጫ አሰጣጡ ላይ ችግር እንደነበረ ገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ኢትዮጵያ በሚገኙ አምስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች በተካሄደው የሪፈረንደም ድምጽ አሰጣጥ አብዘሃኛው መራጭ አዲስ ክልል ለመመስረት የሚያስችል የድጋፍ ድምጽ መስጠቱን አስታወቀ። ጥር 29 ቀን 2015 ድምጽ ከተሰጠባቸው አምስቱ ዞኖች እና አምስቱ ልዩ ወረዳዎች መካከል
0 Comments