ዜና፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተከስቶ የነበረው ችግር በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት መፈታቱን አስታወቀች፤ በሲኖዶሱ ተወግዘው የነበሩት ሶስቱ አባቶች ወደ ቀድሞ ክብራቸው ተመልሰዋል ተብሏል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በውስጧ ተከስቶ የነበረው ችግር በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት መፈታቱን አስታወቀች። ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ ብጹዕ አቡነ ኤዎስጣቴዎስ እና ብጹዕ አቡነ ዜና ማርቆስ ወደ ቀደመ ሀገረ ስብክታቸውና የክነት ማዕረጋቸው እንዲመለሱ መወሰኑንም ገልጻለች። በተጨማሪም ቤተ ክርስቲያኗ
0 Comments