ዜና፡ ከቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውጭ አዲስ ሲኖዶስ አቋቁመዋል የተባሉት አካላት የተደረሰውን ስምምነት መጣሳቸውን ቤተ ክርስቲያን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ህገ ወጥ የኤጴስ ቆጶሳት ሹመት ሰጥተዋል፣ አዲስ ሲኖዶስ አቋቁመዋል ካለቻቸው አካላት ጋር ስምምነት ላይ ብትደርስም ሊቃነ ጳጳሳቱ ስምምነቱን መጣሳቸውን ቅዱስ ሲኖዶስ አስታወቀ፡፡ "ወደ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ አዲሱ ሲኖዶስ በሚል አዲስ ስም ባስተላለፉት ሁሉም በአንድነት ጵጵስናው የሚመለከታቸውም