Home2022 (Page 77)

July 2022

ምንጭ፡ የአለም ምግብ ሐምሌ 20፣ 2014 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፦በኢትዮጵያ የአለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) መስሪያ ቤት በአሁኑ ሰዓት የእርዳት እህል የጫኑ ከባድ መኪናዎች አማራ ክልል ወደማገኙ  አበርገሌ፣ ፃግብጂ፣ እና ዝቋላ ወረዳዎች ከአንድ አመት በላይ ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በመግባት ላይ መሆናቸውን አስታወቀ። በአካባቢው የተከሰተው የተመጣጠነ የምግብ እጥረት ከአደጋ

Read More

ምስል- የአለም የምግብ ፕሮግራም ሐምሌ 19/ 2014 ዓ.ም፣አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች ዘንድሮ በተከሰተው ድርቅ ከዚህ በፊት ከነበሩት አደጋዎች በተለየ መልኩ  ከ 2 እስከ 4 የዝናብ ወቅቶች ያልዘነበበት እንዲሁም ሰፊ ቦታዎችን ያካለለ በመሆኑ ማኅበረሰቡ እንደ ከዚህ ቀደሙ ወደ ተሻሉ ቦታዎች

Read More

የኤም ኤሳኤፍ ስፔን ፕሬዚደንት ፓውላ ጊል፡ ምስል MSF ሐምሌ 19/2014 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፦ የኤምኤስኤፍ (MSF) ስፔን ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ፓውላ ጊል በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝትን አስመልክቶ ለአዲስ ስታንዳርድ በላኩት መግለጫ “በዚህ ሳምንት መጨረሻ የስድስት ቀናት የአዲስ አበባን ጉብኝቴን ሳጠናቅቅ ትግራይን እንድጎበኝ  የኢትዮጵያ ከባለሥልጣናትን  ብጠይቅም ፈቃድ  አልተሰጠኝም” ሲሉ

Read More