ዜና፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየር ላይ እንቅልፍ ወስዷቸዋል የተባሉትን አብራሪዎቹን ከስራ አግዶ ምርመራ መጀመሩን ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13/2014 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪዎች በአየር ላይ እንቅልፍ ጥሏቸው ከአዲስ አበባ አየር ትራፊክ ቁጥጥር ጋር ያለው ግንኙነት ተቋርጦ አውሮፕላኑ መዳረሻውን አንዲያልፍ አድርገዋል የሚል መረጃ እንደደረሰው ገልጾ የበረራውን ሰራተኞች ተጨማሪ ምርመራ እስኪደረግ ድረስ ከስራ በማገዱን አስታወቀ፡፡ ባሳለፍነው ሰኞ ነሐሴ 9 ቀን 2014 ዓ.ም.
0 Comments