ዜና፡ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በድሬዳዋ የሙካራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
ነሐሴ 23፤ 2014 ዓ.ም፣አዲስ አበባ፡ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በድሬዳዋ ከተማ የሙከራ ስራውን መጀመሩን አስታወቀ። ደንበኞች በ07 የሚጀምረው የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ መስመር የፈልጉትን ስልክ ቁጥር መርጠው ሲም ካርድ መግዛት እንደሚችሉ አስታውቋል። ኩባንያው በድሬዳዋ በጀመረው የሙከራ ትግበራ የ2G፣ 3G እና 4G ኔትዎርኮችን ማስጀመሩን የገለፀ ሲሆን የተቋሙ መለያ ከተለጠፈባቸው መደብሮች እና
0 Comments