ዜና፡ በወላይታ የጸጥታ ሃይሎች ታዋቂውን ምሁርና የተቃዋሚ ፓርቲ አባል አሰፋ ወዳጆን በቁጥጥር ስር አውለዋል
የቀድሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር አሰፋ ወዳጆ ምስል የግል ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 3/ 2014 ዓ.ም፡- በደቡብ ክልል የወላይታ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው በሶዶ ከተማ የጸጥታ ሃይሎች የወላይታን በክልል የመደራጀት ጥያቄ ደጋፊ እና የወላይታ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑትን አቶ አሰፋ ወዳጆ በድጋሚ
0 Comments