ትንታኔ፡ የዩኒቨርሲቲ መምህራን ደርሶብናል ያሉት የአስተዳደር በደል እስከ መስከረም ድረስ ካልተቀረፈ እርምጃ እንደሚወስዱ አስጠነቀቁ
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስቴር ምኒስትር ምስል- የትምህርት ሚኒስቴር በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6/2014 ዓ.ም፡-የዩኒቨርሲቲ መምህራን የደመወዝ ጭማሪ፣ የደረጃ ዕድገት፣ የቤት አበል ፣ የመኖሪያ ቤት፣ በተጨማሪ ስራዎች የሚገኝ ገቢ ላይ የግብር ሁኔታ፣ ለመምህራን እና ለቤተሰቦቻቸው የህይወት ኢንሹራንስ መኖር ፣ የብድር አገልግሎት፣ እንዲሁም የመምህራን የዝውውር
0 Comments