ዜና፡ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሕዝበ ውሣኔ እንዲያደራጅ ባቀረበለት ጥያቄ ላይ ውሣኔ አሳለፈ
ምስል- የፌዴሬሽን ምክር ቤት በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18/ 2014 ዓ.ም፡- የፌደሬሽ ምክር ቤቱ ነሐሴ 12 ቀን 2014 ዓ.ም በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የሚገኙ 6 ዞኖች ማለትም የወላይታ፣ የጋሞ፣ የጎፋ፣ የደቡብ ኦሞ፣ የጌዴኦ፣ የኮንሶ ዞኖች፣ እንዲሁም 5 ልዩ ወረዳዎች ማለትም የደራሼ፣ የአማሮ፣ የቡርጂ፣
0 Comments