እለታዊ ዜና – ሸገር ዳቦ በነገው እለት ስርጭቱን እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ተናገሩ
ባዶ ሸገር ዳቦ የችርቻሮ ሱቅ በአዲስ አበባ አዲስ አበባ የካቲት 30፣ 2014 - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩ ለሸገር ዳቦ 613 ሚሊዮን ብር ድጎማ በማድረግ፣ እንዲሁም በ198 ሚሊዮን ብር ለስንዴ አቅርቦት በድምሩ 812 ሚሊዮን ብር በመመደብ የዳቦ ምርት ማስጀመር ችሏል በማለት
0 Comments