Home2022March (Page 4)

March 2022

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15/2014 - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ በኦሮሚያ ክልል የአባገዳዎች ምክር ቤት አስተባባሪነት በክልሉ መንግሥት እና በከረዩ ማኅበረሰብ የሀገር ሽማግሌዎች መካከል እየተካሄደ የሚነኘው ሽምግልና በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ላይ ለተፈጸመው ግድያ የወንጀል ተጠያቂነትን መተካት ወይም ማስተጓጎል

Read More

መጋቢት 14፣ 2014፣ አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዛሬ በነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ የ2013 ዓ.ም የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናን በተመለከተ ያደረገውን ምርመራ ይፋ አድርጓል። በመግለጫውም በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በተለይም በሁለተኛው ዙር በተሰጠው ፈተና እርማት ላይ ስህተተ ስለመፈጠሩ ከአገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ ማረጋገጡን

Read More

አዲስ አበባ መጋቢት 14/2014 -  በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በአፍ መፍቻ ቋንቋነት እየተጠቀሙባቸው ባሉት ሶስት ቋንቋዎች ስርአተ ትምህርቱን ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት አስታወቀ። በክልሉ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የኮሞ፣ ማኦ እና ጉዋማ ቋንቋዎችን በትምህርት ስርዓቱ ላይ ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ እና የሚመለከታቸው

Read More