አምባሳደር ነቢል የሙርሌ ታጣቂዎች በንፁሀን ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያደርሱትን ተደጋጋሚ ጥቃት እንዲያቆም ጠየቁ
አዲስ አበባ፡- በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መዩኪ እዩ ዴንግ ጋር ተወያዩ። በውይይቱም አምባሳደር ነቢል በኢትዮጵያና በደቡብ ሱዳን የጋራ ድንበር ዙሪያ በጸጥታና ልማት ጉዳዮች ላይ ለሚኒስትሩ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በተለይም በኢትዮጵያ ድንበር ላይ የሙርሌ ታጣቂዎች በንጹሃን ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን
0 Comments