ዜና:- በጋምቤላ ክልል ደቡብ ሱዳን ድንበር አካባቢ የተከሰተ ግጭት አንድ ሰው ሲገደል፣ ከዘጠኝ ሺህ በላይ ሰላማዊ ዜጎች ተፈናቅለዋል
ጌታሁን ጸጋዬ አዲስ አበባ መጋቢት 05/2014 - በደቡብ ሱዳን ድንበር አካባቢ በተቀሰቀሰ ግጭት ከ9 ሺህ በላይ የላሬ እና የጂካኦ ወረዳ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ። የክልሉ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ፅህፈት ቤት ኃላፊ ኡጉቱ አዲንግ እንደተናገሩት በቅርቡ በሱዳን ህዝቦች ነፃ አውጪ ጦር-ተቃዋሚዎች (SPLM-IO) ወታደሮች እና በደቡብ ሱዳን
0 Comments