HomeHorn of Africa (Page 69)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12/ 2015 ዓ.ም፡– አሜሪካ የ2022 አመት በአለም ላይ የታዩ የሰብአዊ መብት ጉዳዮቹን በተመለከተ በትላንትናው ዕለት ይፋ በተደረገችበት ሪፖርት የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ እና የአማራ ሃይሎች በትግራዩ ጦርነት “በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸም ወንጀል” መፈፀማቸውን አስታወቀች፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ተጀምሮ ለሁለት አመት በዘለቀው እና ወደ አማራ እና

Read More

የኢትዮጲያ ቀይ መስቀል ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አበራ ቶላ፡፡ ፎቶ፣የትዮጲያ ቀይ መስቀል ማህበር በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎችም ቀጣይነት እንዲኖራቸው ስልታዊ እና የተቀናጁ መሆን እነዳለባቸው ማህበሩ አሳስቧል፡፡ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጲያ ቀይ መስቀል ማህበር በድርቅ ክፉኛ ለተጎዱ የቦረና እና የሞያሌ አካባቢዎች ወደ 27 ሚሊዮን

Read More

ፎቶ ከsaudi-expatriates ድረገጽ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5/ 2015 - የሳዑዲ አረብያ መንግስት ዜጎቹ ኢትዮጵያውያን የቤት ሰራተኞችን እንዲቀጥሩ ከሶስት አመታት በኋላ መፍቀዱን ይፋ አደረገ። በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የቤት ሰራተኛ የሚመለምሉ ኤጀንሲዎች ኢትዮጵያውያንን ሲቀጥሩ ቅጥሩን ለመፈጸም ከሳዑዲ መንግስት የሚጠየቁት የቅጥር ክፍያ ጣሪያም ተቀምጧል። በተቀመጠው የክፍያ ጣሪያ መሰረትም አንዲት ኢትዮጵያዊት

Read More