ዜና፡ የሮሃ ቲቪ ጋዜጠኛ መአዛ መሀመድ በጸጥታ ሃይሎች ተያዘች
ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ ግንቦት 20፣2014 ዓ.ም፣አዲስ አበባ፡-"ሮሃ ሚዲያ " የተሰኘው የዩቲዩብ መገናኛ ብዙኃን መስራች እና ባለቤት የሆነችው ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ ዛሬ ጠዋት በፖሊስ ተይዛ መወሰዷን ባለቤቷ ሮቤል ተስፋዬ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገረ። ሁለት የፌደራል ደንብ የለበሱ እና ሶስት ሲቪል የለበሱ ደህንነቶች ጋዜጠኛ መዓዛ መሃመድን ዛሬ
0 Comments