HomeEthiopia (Page 214)

Ethiopia

የአማራ ክልል ርዕሰ መዲና፣ ባህር ዳር:: ምስል፡ የባህር ዳር ከተማ የህዝብ ግንኙነት ቢሮ በብሩክ አለሙ ሰኔ13 ቀን፣2014 ዓ.ም፣አዲስአበባ፦ባለፈው አንድ ወር በአማራ ክልል በተካሄደ የሕግ ማስከበር እርምጃ ከ12 ሺህ 400 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን መግለፁን አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ዘገበ።   "በፋኖ ስም የሚነግዱ እና

Read More

ሰኔ13 ቀን፣2014 ዓ.ም፣አዲስአበባ፦ በምዕራብ ወለጋ ዞን ኦሮሚያ ክልል ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ከ 200 በላይ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የተለያዩ ዘገባዎች ጠቁመዋል:: የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም. በምዕራብ ወለጋ ዞን ግምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ስለነበረው ጥቃት ባወጣው መግለጫ በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች

Read More

በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣2014 ዓ.ም ፦ በደቡብ ጎንደር ዞን ከተጀመረው "የህግ ማስከበር ስራ"  ጋር ተያይዞ ከ775 በላይ ተጠርጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ይርጋ ሲሳይ መግለፃቸውን የደቡብ ጎንደር ኮሚንኬሽን ቢሮ ዘገበ፡፡ በደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ይርጋ ሲሳይ  በርካታ የዞኑን ገፅታ

Read More