ዜና፦አሜሪካ የኤርትራ፣የአማራና፣የአፋር ታጣቂ ሃይሎች ከትግራይ ክልል መውጣት የሰላም ስምምነቱ አካል መሆኑን ገለጸች፤ ስምምነቱ ካልተከበረ ማእቀብ እንደምትጥልም አስጠነቀቀች
በመጋቢት 2014 ዓ.ም የሮይተርስ ጋዜጠኞች ያነሱት ፎቶ የኤርትራ ወታደሮችን በሽረ እና በመቐሌ መካከል ባለ ዋና መንገድ ላይ ሲንቀሳቀሱ ያሳያል አዲስ አበባ ፤ ህዳር 7፤ 2015– አሜሪካ የኤርትራ፣የአማራና፣የአፋር ታጣቂ ሃይሎች ከትግራይ ክልል መውጣት በኢትዮጵያ መንግስትና በትግራይ ባለስኅጣናት መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት አካል መሆኑን ገለጸች ፡፡ የሰላም ስምምነቱ
0 Comments