ዜና፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፀረ ሙስና ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙን አስታወቁ
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ህዳር 06 በፓርላማ ። የምስል ክሬዲት፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አዲስ አበባ፣ህዳር 08/2015 ዓ.ም. ፦መንግሥት በሙስና ላይ የሚያደርገውን ዘመቻ የሚያስተባብር፣ በጥናት ተለይተው ከቀረቡት በተጨማሪ ሌሎችንም ተዋንያን የሚለይና ለሕግ እንዲቀርቡ የሚያደርግ የፀረ ሙስና ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ፡፡ የተቋቋመው ኮሚቴ ሰባት
0 Comments