HomeArticles Posted by addisstandard (Page 6)

Author: addisstandard

አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 8/2015 ዓ.ም፦ በትግራይ ክልል በኮቪድ 19 እና በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት ከ2012 ጀምሮ ተቋርጦ የቆየው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 2 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6/2015 ዓ.ም፡- ጎጎት ለጉራጌ አንድነት እና ፍትህ ፓርቲ መንግስት ያቀረበውን የክላስተር አደረጃጀት በመቃወም በአምስት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ላይ እና በሁለት ባለስልጣናት ላይ ክስ መመስረቱን አስታወቀ። የጉራጌ ዞን ምክር ቤት የጉራጌ ህዝብ በራሱ ክልል እንዲደራጅ በሙሉ ድምጽ መወሰኑን ተከትሎ ይህንኑ ህገ መንስታዊ መብቱን ለማስፈፈጸም

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5/2015 ዓ.ም፡- የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ዳይሬክተር ጀነራል በአስመራ የብሪታንያ ልዑክን ጠርቶ ማነጋገሩን የሀገሪቱ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገ/መስቀል በማህበራዊ ሚዲያ የትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አስታውቀዋል። በአስመራ የብሪታንያ ጉዳይ አስፈጻሚ የተጠሩት ኤርትራ በሀይል ከያዘቻቸው የትግራይ መሬቶች ለቃ እንድትወጣ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር በመቀሌ ባካሄዱት ጉብኝት

Read More