HomeArticles Posted by addisstandard (Page 111)

Author: addisstandard

አዲስ አበባ ታህሳስ 28/ 2014 - የአማራ ብሔራዊ ክልልዊ መንግሥት አስተዳደር ምክር ቤት የሰዓት እላፊ ገደብ ሙሉ ኃላፊነት ለከተማ አስተዳደሮች በመስጠት የፀጥታ ሁኔታውን እየገመገሙ በራሳቸው ሰዓት እላፊ ገደቡን የማንሳትም ኾነ የማስቀጠል ሙሉ ኃላፊነት ከተጠያቂነት ጋር መስጠቱን የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ግዛቸው ሙሉነህ

Read More

በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ታህሳስ 27/ 2014 - ከተቋቋመ  32 የሞላው የኢትዮጵያ ህፃናት መርጃ ብቸኛው በህፃናት የልብ ህመም ላይ የሚሰራ ብቸኛው ግብረሰናይ  ተቋም ነው። በተቋሙ ስር የሚገኘው የኢትዩጵያ የልብ ህሙማን መርጃ ማእከል በመላው ሀገሪቱ ላሉ የልብ ታካሚዎች ህፃናት ህክምናን ይሰጣል። እሱባለዉ የ12 አመት ሲሆን የመጣው ከደቡብ ብሔር

Read More

በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ታህሳስ 23፤ 2014፤ ባለፈው አመት ህዳር ወር የተጀመረው የትግራይ ጦርነት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ1,300 በላይ የአስገድዶ መድፈር ድርጊቶች መከሰት ሪፖርት የተደረገ ሲሆን በህብረተሰቡ ዘንድ ባለው መገለል ሳቢያ በርካታ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች በቡድን አስገድዶ መደፈር እና ተያያዥ ጉዳዮች ጨምሮ ሪፖርት ሳይደረጉ እንዳልቀሩ

Read More