HomeArticles Posted by addisstandard (Page 112)

Author: addisstandard

ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ: የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አዲስ አበባ ታህሳስ 20፤ 2014፤  የኮቪድ 19 በሽታ መከላከያ ክትባት እና የመደበኛ ክትባት አፈጻጻም ግምገማ ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ከመጡ የጤና ቢሮ ሀላፊዎች፣ ከህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን ሀላፊዎች፣ ከአጋር አካላትና በኮቪድ 19 በሽታ መከላከያ ክትባት ዙሪያ እየሰሩ ያሉ ባለሙያዎች በተገኙበት

Read More

አህመድ ሺዴ ፣ የገንዘብ ሚኒስተር አዲስ አበባ፣ታህሳስ18 ፣ 2014-በጦርነትና በግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የአምስት ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት መዘጋጀቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ። መንግስት ከሚመድበው መነሻ በጀት በተጨማሪም ከልማት አጋሮች በተለይም ከአለም ባንክ ለመልሶ ማቋቋሙ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ

Read More

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15፣2014 ዓም፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ኢትዮጵያን ጨምሮ ሦስት የአፍሪካ አገራትን ከአፍሪካ ግሮውዝ ኦፖርቹኒቲ አክት (አጎዋ) የቀረጥና ታሪፍ ነፃ መብት መሰረዛቸውን ይፋ አደረጉ፡፡ ኢትዮጵያ፣ ጊኒ እና ማሊ በአንቀጽ 506A(a)(1) የተገለጹትን የአጎዋ መስፈርቶች እንዳላሟሉ  በመጥቀስ ሶስቱን ከፊል የሰሃራ አፍሪካ ሃገራትን ከታህሳስ 23፣2014 ዓም ጀምሮ

Read More