ዜና፡ የአሜሪካ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች በደቡብ ትግራይ ያካሄዱትን ጉብኝት አቶ ጌታቸው ረዳ አወገዙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ግዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ የአሜሪካን ኤምባሲ ዲፕሎማቶች በደቡብ ራያ አላማጣ ከተማ ያካሄዱትን ጉብኝት አወገዙ። በደቡብ ትግራይ ከሚገኙት አከባቢዎች መካከል በአማራ ክልል ሀይሎች ቁጥጥር ስር የምትገኘው አላማጣ ከተማ ከትላንት በስቲያ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን ጉብኝት አስተናግዳለች። ዲፕሎማቶቹ ከከተማዋ አስተዳደር ጋር
0 Comments