ዜና፡ ጥቂት አንቂዎች ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም የአማራ ህዝብና መንግስት እረፍት እንዳይኖራቸው የጥፋት መንገድን በመከተል ላይ ይገኛሉ – የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ
ምስል- አሚኮ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም፡- ጥቂት የሚባሉ አንቂዎች ማህበራዊ ሚዲያውን በመጠቀም የአማራ ህዝብና መንግስት ማኀበራዊ እረፍት እንዳይኖራቸው በሃሰት መረጃ የጥፋት መንገድን በመከተል ላይ ይገኛሉ ሲል የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ይህን ያለው በአማራ ክልል ከትላንት ሰኔ 19 ጀምሮ ለሶስት ቀን የሚቆይ ሰልፍ ይካሄዳል
0 Comments