ዜና፡ ኢትዮጵያ ለኬንያውያን ባለሃብቶች ተመራጭ እየሆነች መምጣቷ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1/2015 ዓ.ም፡- የኬንያ ባለሃብቶች መዋእለነዋያቸውን ለማፍሰስ በይበልጥ ይመርጧቸው የነበሩ ሀገራት ታንዛንያ እና ኡጋንዳ እንደነበሩ ይገለጻል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን ኬንያውያኑ ተመራጭ እያደረጓት ያሉት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን የሀገሪቱ ትልቁ የሚዲያ ተቋም ኔሽን በድረገጹ አስነብቧል። እንደ ኔኝን ዘገባ ከሆነ በ2021 የኬንያውያን ባለሃብቶች ከ60 ቢሊየን የኬንያ