ዜና፡ በትግራይ የተፈጠረው ሰላም ዘላቂነት የኤርትራ እና ከመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ውጭ ያሉ ታጣቂዎች ሙሉ በሙሉ ለቀው እንዲወጡ አሜሪካ ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25/2015 ዓ.ም፡- በፌደራል መንግስት እና በትግራይ ሀይሎች መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት ስድስት ወራት መሙላቱን ተከትሎ የአሜሪካ የውጭ ዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን መግለጫ ሰጥተዋል። አንቶኒ ብሊንከን በመግለጫቸው በትግራይ የተጀመረው ሰላም ዘላቂ እንዲሆን የኤርትራ እና ከመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ውጭ ያሉ ታጣቂዎች ሙሉ በሙሉ ከትግራይ
0 Comments