ዜና፡ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን በታንዛኒያ የተጀመረውን ውይይት ለማስቀጠል በቁርጠኝነት እየሰተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/ 2015 ዓ.ም፡- በምንግስትና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መካከል በታንዛኒያ የተደረገው ውይይት ጥሩ መግባባት ላይ መድረሱን በመግለፅ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የተጀመረውን ውይይት ለማስቀጠል በቁርጠኝነት እየሰተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሀይሉ አዱኛ ትላንት ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ ችግሩ በሰላማዊ
0 Comments