ትንታኔ፡ የበርካቶችን ህይወት እየቀጠፈ ያለዉ የስትሮክ በሽታ የመንግስት ትኩረት ይሻል: ሃኪሞች
በሞላ ምትኩ @MollaAyenew አዲስ አበባ፣ ህዳር 27/ 2015 ዓ.ም፡- የ29 ዓመቷ የትምወርቅ ደርቤ የቀን ስራዋን ከጠዋቱ 11 ሰዓት ለመጀመር በጠዋት ትጀምራለች። የሁለት ልጆች እናት በመሆኗ እነሱን የመንከባከብ፣ ልብሳቸውን የማጠብ፣ የዕለት ምግባቸውን የማብሰልና መመገብ፣ ወደ ትምህርት ቤት የማድረስ እና ወደ ቤታቸው የመመለስ ኃላፊነት አለባት። በተጨማሪም በሙያዋ ነርስ
0 Comments