ዜና፡ የአፋር ህዝብ ፓርቲ በፌዴራል መንግስት እና ትግራይ ክልል መካከል በተደረገው የግጭት ማቆም ስምምነት ላይ አመኔታ እንደሌለው ገለጸ
አዲስ አበባ መጋቢት 17 /2014፡ የአፋር ህዝብ ፓርቲ (አ.ህ.ፓ.) ዛሬ ጠዋት ባወጣው መግለጫ በፌዴራል መንግስት እና በትግራይ ክልል መካከል የሰብአዊ የግጭት ማቆም ስምምነት መታወጁ ጥርጣሬ አንዳሳደረበት ገልጿል። ፓርቲው ስምምነቱ የአፋር ህዝብን አላካተተም ሲል ቅሬታውን አሰምቷል። የትግራይ ክልልም ሆነ የፌደራል መንግስት ግጭቱን ለማቆም የወሰዱትን አወንታዊ እርምጃ ፓርቲው ያደነቀ