HomePolitics (Page 58)

Politics

ጋሞ ዞን፣ አርባ ምንጭ ማዕከል፣ ዶይሳ ቀበሌ፣ ዶይሳ ምርጫ ጣቢያ ፤ ድምፅ የመስጠት ሂደት -ፎቶ፤ ምርጫ ቦርድ አዲስ አበባ፣ጥር 29/ 2015 ዓ.ም፡-  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ በደቡብ ብሔር ህዝቦች ክልል መንግስት ስር በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዮ ወረዳዎች ላይ ለሚያካሄደው ህዝበ ውሳኔ የመረጮች ድምፅ

Read More

ምስል -ማህበራዊ ሚዲያ አዲስ አበባ፣ ጥር 19/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን የማቻከል ወረዳ የፀጥታ ኃላፊ አቶ አይናለም አላምነህ እና የወረዳው ሚኒሻ ጽህፈት ቤት ሃላፊ የነበሩት አቶ አዝመራው አማረ በታጣቂዎች መገደላቸውን የዞኑ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ አስታወቀ። ኃላፊዎቹ በማቻከል ወረዳ ጥር 27/2015 ዓ.ም. ሌሊት ህዝብን ለማገልገል

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 27/ 2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ በረራዎችን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች እንዲፋጠኑ መመሪያ መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ክልሉ የሚደረጉ በረራዎች እንዲጨምሩ፣ የባንክ አገልግሎት እንዲፋጠን እና ሌሎች እርስ በርስ መተማመንን

Read More