HomeHorn of Africa (Page 73)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28/ 2015 ዓ.ም፡–  ሮሃ ሚዲያ” የተሰኘው የዩቲዩብ መገናኛ ብዙኃን መስራች እና ባለቤት የሆነችው ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ በዋይት ሃውስ ከሚሸለሙ ከአስራ አንድ የአመቱ “ብርቱ አለም አቀፍ ሴቶች ሽልማት” (IWOC) ተሸላሚዎች ውስጥ አንዷ መሆኗ ተገለጸ። መአዛ መሃመድ ከተመረጡት አስራ አንድ ብርቱ አለም አቀፍ ሴቶች ተሸላሚዎች አንዷ

Read More

በሸገር ከተማ አስተዳደር በለገጣፎ ለዳዲ አርባ አራት አካባቢ የፈረሱ ቤቶች አዲስ አበባ፣ የካቲት 27/2015 ዓ.ም፡-የኦሮምያ ክልል መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ከተሞችን አስተሳስሮ” ሸገር ከተማ አስተዳደር” በሚል ስያሜ ከመሰረታቸው  ውስጥ አንዱ በሆነው በለገጣፎ ለገዳዲ አከባቢ የሚገኙ በርካታ ቤቶች በመፍረስ ላይ ይገኛሉ። የክልሉ መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ

Read More

መምህር ሙሉወርቅ ኪዳነ ማርያም- ፎቶ ዶይቸ ቬለ አዲስ አበባ፣ የካቲት 25/ 2015 ዓ.ም፡– የትግራይ ጊዜያዊ መንግስት ለማቋቋም ጫፍ ላይ ቢደረስም የግዜያዊዉ መንግስት አመሰራረቱ ከፍተኛ ውዝግብ እያስተናገደ ይገኛል፡፡ ባይቶና፣ ሳልሳይ ወያነ እና ውናት ሂደቱ ዲሞክራሲያዊ ባለመሆኑ ከወዲሁ ውጤቱ እንዲታወቅ አድርጎታል ሲሉ በመተቸት እንደማይሳተፉ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ

Read More