ዜና፡ ጋዜጠኛ መዓዛ መሃመድ በዋይት ሃውስ ከሚሸለሙ 11 የአመቱ “ብርቱ አለም አቀፍ ሴቶች ሽልማት” ተሸላሚዎች አንዷ መሆኗ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28/ 2015 ዓ.ም፡– ሮሃ ሚዲያ” የተሰኘው የዩቲዩብ መገናኛ ብዙኃን መስራች እና ባለቤት የሆነችው ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ በዋይት ሃውስ ከሚሸለሙ ከአስራ አንድ የአመቱ “ብርቱ አለም አቀፍ ሴቶች ሽልማት” (IWOC) ተሸላሚዎች ውስጥ አንዷ መሆኗ ተገለጸ። መአዛ መሃመድ ከተመረጡት አስራ አንድ ብርቱ አለም አቀፍ ሴቶች ተሸላሚዎች አንዷ
0 Comments