HomeHorn of Africa (Page 113)

Horn of Africa

ኝንኛንግ የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል የደረሰበት የጎርፍ መጥለቅለቅ ፡፡ ፎቶ የጋምቤላ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስ አበባ፣ መስከረም 30/2015 ዓ.ም፡- በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን ብቸኛ የሆነው ኝንኛንግ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በጎርፍ አደጋ ምክንያት በሆስፒታሉና በተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች ላይ ጉዳት የደረሰበት በመሆኑ በአሁን ሰዓት ተኝቶ ታካሚዎችም ሆኑ

Read More

የዩክሬንን ስንዴ የጫነ መርከብ ከኦዴሳ ወደብ ሲወጣ የሚያሳይ ፎቶ:: ፎቶ: ©አሊያንስ/የጀርመን የውጭ ጉዳይ ቢሮ በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስ አበባ፣ መስከረም 27/2015 ዓ.ም፡- በአፍሪካ ቀንድ በድርቅ ክፉኛ ለተጎዱት እንዲውል ዩክሬን ለኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያበረከተችውን 50,000 ሺህ ቶን ስንዴን ጀርመንና ፈረንሳይ ለማጓጓዝና ለማከፋፈል ድጋፋቸውን ገልፀዋል፡፡ ለአዲስ ስታንዳርድ በተላከው መግለጫ

Read More

በአሰፋ ሞላ @AssefaMolla6 አዲስ አበባ፣መስከረም 25/2015 ዓ.ም፡- ከስልሳ አመታት በላይ ከሀገሪቱ ተወስድው የነበሩ 11 የብራና ቅርሶች ሮቤን ሃውስ በተባሉ እንስት ተሰብስበዉ ከደቡብ አፍሪካ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ መደረጋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፅሐፍት ኤጀንሲ ጥንታዊ ስነ-ፅሁፍ ማደራጃ ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት አቶ ግዛው ዋቅጅራ ለአዲስ ስታንድርድ ገለፁ፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት መስከረም 19 በአዲስ አበባ

Read More