HomeHorn of Africa (Page 115)

Horn of Africa

አፈጉባኤ አርሺያ አህመድ። ፎቶ: የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6/2015 ዓ.ም፡- የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አርሺያ አህመድ የዞኑ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ነገ መስከረም 07/2015 ዓ.ም. ለማካሄድ ለምክር ቤቱ አባላት ጥሪ መደረጉን ገለፁ። የጉራጌ ዞን ምክር ቤት፤

Read More

የተጠርጣሪዎች ምስል::ፎቶ: አሚኮ አዲስ አበባ፤ መስከረም 06/2015 ዓ.ም፦ የወልድያ ከተማ አስተዳደር ሰላም እና የሕዝብ ደኅንነት ጽሕፈት ቤት ሕወሃት ያሰማራቸው "ሰርጎ ገቦች" ና "ጸጉረ ልውጥ" ሲል የከሰሳቸውን ከ1 መቶ 23 በላይ ተጠርጣሪዎች ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን ጽሕፈት ቤት ኅላፊ አቶ ጌታቸው ካሳው ለአሚኮ አስታወቁ

Read More

አቶ ጌታቸው ረዳ እና ሌተናል ጀነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ አዲስ አበባ ፣ መስከረም 3፣ 2015 ዓ.ም፦ የትግራይ ክልላዊ መንግስት በአፍሪካ ህብረት “የጋራ ተቀባይነት ባላቸው ሸምጋዮች” የሚመራውን የሰላም ሂደት “በአፋጣኝና በጋራ ስምምነት ላይ የተመሰረተ የጦር አቁም” ማዕቀፍ መቀበሉን የነጩ ቤተ መንግስት

Read More