HomeHorn of Africa (Page 114)

Horn of Africa

የአዲስ ስታንዳርድ ህትመት መጽሔት የግንቦት 2022 የሽፋን ንድፍ አዲስ አበባ፣ መስከረም 19/2015 ዓ.ም፡- ገዥዉ ብልፅግና ፓርቲ ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የሆነዉን ‹ሀገራዊ ምክክር› ልምድ እንድታደርግ በሚል ሃሳብ፣ ፓርቲዉ በበላይነት በሚቆጣጠረዉ የህዝብ ተወካዎች ምክር ቤት ‹ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን› አቋቁሟል፡፡ ከመጀመሪያውም በብሔራዊ የምክክር ኮሚሽኑ አመሰራረትና ህጋዊነት ላይ በተቃዋሚ የፖለቲካ

Read More

በኤርትራ ወራሪ ሃይሎች ከተጎዱት ሆስፒታሎች መካከል አንዱ የትግራይ ሽሬ ሆስፒታል ነው። አዲስ አበባ፣ መስከረም 10/ 2015 ዓ.ም፡- የአለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ኤክስፐርቶች በኢትዮጵያ (ICHREE) ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ባቀረበው ሪፖርት “ከህግ አግባብ ውጭ ግድያ፣ አስገድዶ መድፈር፣ ጾታዊ ጥቃት እና በሲቪል ህዝብ ላይ የደርሰው

Read More

በኤርትራ ለ3 ዓመታት ወታደራዊ ስልጠና የወሰዱት የሶማሊያ ብሄራዊ ጦር ሰራዊት አባላት ። ፎቶ፡ የማነ ገብረ መስቀል አዲስ አበባ፣ መስከረም 7/2015 ዓ.ም፡- የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ የሶማሊያ ወታደሮች ከኤርትራ ያልተመለሱበት ምክንያት የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በሀገሪቱ ባለው የፖለቲካ ልዩነት ምክንያት ሊመልሷቸው ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ነው ብለዋል።

Read More