ዜና፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ የፌደራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልኡክ መቐለ ገቡ
የልዑክ አባላት፤ ፎቶ- የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17/ 2015 ዓ.ም፡- በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የተመራው ከፍተኛ የፌደራል መንግስት የስራ ኃላፊዎች ልኡክ ዛሬ ማለዳ በትግራይ ክልል ወና ከተማ መቐለ መግባቱን የክልሉ ሚድያ እስታወቁ ። የልዑካን ቡድኑ በፌዴራል መንግስትና በትግራይ ክልል ባለስልጣናት ላይ