ዜና፡ ጠ/ሚ አብይ አህመድ እና ብሊንከን የኤርትራ ኃይሎች በአስቸኳይ ከኢትዮጵያ መውጣት ላይ መከሩ፣ አሜሪካ የዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት አጣሪዎች እንዲገቡ ጠየቀች
ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ እና አሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ለመጀመሪያ ጊዜ በአካል ውይይት እያደረጉ፡ ፎቶ - ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5/ 2015 ዓ.ም፡- በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ እና በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን መካከል ለመጀመሪያ ጊዜ በአካል በተደረገው ውይይት “ሁሉም የኤርትራ
0 Comments