ዜና፡ ምርጫ ቦርድ በዎላይታ እና በጎፋ ዞኖች በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ የሕግ ጥሠቶች በመፈፀሙ ምዝገባው እንዲሠረዝ አደረገ
በጎፋ ዞን የመራጮች ምዝገባ ሂደት ፤ ፎቶ- ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደ/ብ/ብ/ሕ ክልል በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ላይ ለሚያከሄደው ሕዝበ ውሣኔ፣ በዎላይታ እና በጎፋ ዞኖች በሚገኙ አንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ መሠረታዊ የሆኑ የሕግ ጥሠቶች
0 Comments