HomeEthiopia (Page 13)

Ethiopia

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም:­- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል እየተደረጉ ባሉ ግጭቶች ተሳታፊ የሆኑ ወገኖች ካለፈው የጦርነት ውጤት በመማር የተፈጠረውን ችግር “በጥበብና በማስተዋል እንዲሁም በሰለጠነ አካሄድና በሰላማዊ መንገድ” ተወያይተው እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ይህን ጥሪ ያቀረበው ትላንት

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድጋፍ በመቋቋም ላይ ያለው የናይጀሪያ አየር መንገድ በቀጣይ ጥቅምት ወር ስራ እንደሚጀምር ተገለጸ። ብሉምበር ቴሌቪዥን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ጣሰውን ዋቢ በማድረግ ባሰራጨው ዘገባ በናይጀሪያ አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድርሻ 49 በመቶ፣

Read More

በትግራይ ክልል የሚገኙ አባቶች አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 27/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የዶግማ፣ የቀኖናና የአስተዳደራዊ ጥሰቶችን ፈፅመዋል ያላቸው አራት ሊቃነ ጳጳሳትን፣ ዘጠኝ ተሸዋሚዎችንና “ሂደቱን አስተባብረዋል” ያላቸውን አባቶች ላይ የውገዘት ውሳኔ ማስተላለፉን አስታወቀ፡፡ የትግራይ አባቶች በበኩላቸው ውግዘቱ ቅቡል አይደለም ሲሉ ገልፀዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ በትግራይ

Read More