HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 33)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/2015 ዓ.ም፡- የካይሮ ዩኒቨርስቲ የጂኦሎጂ ፕሮፌሰር የሆኑት አባስ ሻራኪ ኢትዮጵያ እና ግብጽ በመሬት መንቀጥቀጥ ሊመቱ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ። በግብጽ የሚከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በአስዋን ግድብ አቅራቢያ መሆኑን የጠቆሙት ፕሮፌሰሩ በኢትዮጵያ ደግሞ በህዳሴው ግድብ አቅራቢያ እንደሚሆን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ ከህዳሴ ግድብ ሰሜን ምስራቅ 100 ኪሎ ሜትር

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1/2015 ዓ.ም፡- የፌደራል መንግስት በአማራ ክልል ወታደራዊ ዘመቻ እያካሄደ እና ነገሮችን ለመቆጣጠር ጥረት እያደረገ ቢሆንም ከግንቦት አጋማሽ ጀምሮ እየተባባሰ ሊቀጥል እንደሚችል ላለፉት 55 አመታት በሀገራት ጸጥታ ስጋት ዙሪያ በመስራት የሚታወቀው ክራይስስ24 የተሰኘ ተቋም ጥናት አመላከተ። ተቋሙ በድረገጹ እንዳስነበበው ከሆነ የፌደራል መንግስት የፋኖ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1/2015 ዓ.ም፡- የኬንያ ባለሃብቶች መዋእለነዋያቸውን ለማፍሰስ በይበልጥ ይመርጧቸው የነበሩ ሀገራት ታንዛንያ እና ኡጋንዳ እንደነበሩ ይገለጻል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን ኬንያውያኑ ተመራጭ እያደረጓት ያሉት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን የሀገሪቱ ትልቁ የሚዲያ ተቋም ኔሽን በድረገጹ አስነብቧል። እንደ ኔኝን ዘገባ ከሆነ በ2021 የኬንያውያን ባለሃብቶች ከ60 ቢሊየን የኬንያ

Read More