ዜና፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አትላንታ ጆርጂያ የቀጥታ በረራ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀምር ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቀጣይ ሳምንት ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደ አትላንታ ጆርጂያ የቀጥታ በረራ እንደሚጀምር ተገለጸ። የአትላንታ ከተማ ከንቲባ አንድሪ ዲከንስ በረራውን ለማስጀመር ወደ አዲስ አበባ ማቅናታቸውን የከተማዋ መገናኛ ብዙሃን የአትላንታ ከንቲባ ጽ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫን ዋቢ በማድረግ አስታውቀዋል።
0 Comments