HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 29)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቀጣይ ሳምንት ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደ አትላንታ ጆርጂያ የቀጥታ በረራ እንደሚጀምር ተገለጸ። የአትላንታ ከተማ ከንቲባ አንድሪ ዲከንስ በረራውን ለማስጀመር ወደ አዲስ አበባ ማቅናታቸውን የከተማዋ መገናኛ ብዙሃን የአትላንታ ከንቲባ ጽ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫን ዋቢ በማድረግ አስታውቀዋል።

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4/2015 ዓ.ም፡- በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ ባለፉት 48 ሰዓታት ውስጥ የአራት ሰዎች ህይወት በኮሌራ በሽታ ምክንያት ማለፉን የልዩ ወረዳው ጤና ጥበቃ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የበሽታ መከላከልና ጤና ማጎልበት ዋና ሥራ ሂደት የማህበረሰብ ተግባቦትና አጠቃላይ ጤና ኤክስቴንሽን አስተባባሪ አክሊሉ ካለብ በሽታው የተዛመተው ከአጎራባች 

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመቀለ ከተማ በትግራይ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ከትላንት በስቲያ የቅድመ ምርጫ ግምገማ መድረክ ማካሄዱ ተገለጸ። በፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በተደረገው ውይይት ተካፍይ የነበረው የባይቶና አባይ ትግራይ ፓርቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ጸጋዘአብ ካህሱ ምክክሩ

Read More