HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 35)

Author: Alemitu Homa

ፎቶ- ዘጋርዲያን አዲስ አበባ፣ 28/ 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የጸጥታ አካላት ከከተማዋ በጎዳና ላይ የሚገኙ ሕፃናትን በኃይል፣ በዘፈቀደና ሕጋዊ ባልሆነ አሠራር በአፈሳ መልክ በማንሳት የተሟላ አገልግሎት በሌለበት አቃቂ ክፍለ ከተማ በሚገኘው የተሃድሶ ማዕከል እንዲቀመጡ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኢሰመኮ በአዲስ አበባ ከተማ የጎዳና

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28/2015 ዓ.ም፡- በጎረቤት ሱዳን በተፈጠረው ቀውስ ሳቢያ በየቀኑ ከአንድ ሺ በላይ ስደተኞች የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው እንደሚገቡ አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) አስታወቀ። የሱዳን ግጭት ከተጀመረ ወዲህ በመተማ በኩል ወደ ኢትዮጵያ የገቡ የሱዳን ስደተኞች ቁጥር ከ12 ሺ በላይ መድረሱን ያስታወቀው ድርጅቱ ስደተኞቹም ሱዳናውያን፣

Read More

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል የተወሰኑ አካባቢዎች በመከላከያ ሰራዊትና ታጣቂዎች መካከል በከባድ መሣሪያ ጭምር ታግዞ እየተካሄደ ባለው የተኩስ ልውውጥ በሲቪል ሰዎች ላይ የሞት፣ የአካልና የንብረት ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ይህን የገለፀው በአማራ ክልል የተወሰኑ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለው “የሕግ ማስከበር

Read More