HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 25)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10/2015 ዓ.ም፡- በበጀት እጥረት ሳብያ የፌደራል እና የክልል የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ በወቅቱ እንደማይከፈላቸው፣ አንዳንድ አካባቢዎች ደግሞ ጭራሽኑ እየተከፈላቸው አለመሆኑን አየገለፁ ይገኛሉ፡፡ በተለይ ለክልል መንግስታት የደመወዝ ክፍያ ጫና እጅጉን በመበርታቱ ይህንን የሚቃወም ሰልፍ መደረጉ ይታወሳል፡፡ ከአንድ ወር በፊት አዲስ ስታንዳርድ የሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዴዋቾ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10/ 2015 ዓ.ም፡- በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙ 45 የሚሆኑ ጋዜጠኞች፣ የአማራ ምሁራንና ወጣቶች የሶስት ቀን የረሃብ አድማ ማድረጋቸውን ጠበቃ ሰለሞን ገዛሀኝ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ በአማራ ክልል ልዩ ሀይልን መልሶ ማደራጀት ጋር በተያያዘ በተነሳው ሁከት ጋዜጠኞችን፣ የአማራ ምሁራንና ወጣቶችን ማሰር፣ ማሳደድ በሽብር

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10/2015 ዓ.ም፡- በከባድ መሳሪያ የታገዘ ከፍተኛ ውጊያ በበርካታ የኦሮምያ ክልል አከባቢዎች በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት እና በመንግስት የጸጥታ ሀይሎች መካከል በመጋሄድ ላይ መሆኑ ነዋሪዎቸ ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቁ። በውጊያው በርካታ ንጹሃን መገደላቸውንም ገልጸዋል። በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በአምቦ ወረዳ የዋዴሳ በምትባል ቦታ ነዋሪ

Read More