ዜና፡ በትግራይ ጉብኝት እያካሄዱ የሚገኙት አቡነ ማትያስ ከክልሉ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት ጋር ተገናኙ፤ ግዜያዊ አስተዳደሩ በቤተክርስቲያኗ ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገባ አቶ ጌታቸው ገልጸዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ጉብኝት እያካሄዱ የሚገኙት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከክልሉ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ተገናኝተው መወያየታቸው ተገለጸ። ግዜያዊ አስተዳደሩ በቤተክርስቲያኗ ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገባ አቶ ጌታቸው ረዳ እንደገለጹላቸው ከትግራይ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ አመላክቷል። ከውይይቱ በኋላ ልዑካኑን የመሩት አቡነ ማትያስ እና የክልሉ
0 Comments