ርዕሰ አንቀፅ፡ ሰላም ያለ ፍትህና ተጠያቂነት፤ ፍትህና ተጠያቂነት ደግሞ ያለ እውነት ሊረጋገጥ አይችልም!
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20/2015 ዓ.ም፡- ለማመን በሚከብድ ጭካኔና የተሞላው በትግራይ ክልል ተጀምሮ ወደ አማራና አፋር ክልሎች በመስፋፋት ለሁለት አመታት በዘለቀው ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት በሚሊዮን በሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ላይ የደረሰውን አካላዊ፣ ስነልቦናዊ እና አእምሯዊ ስብራት ለመጠገን በተኬደው ረጅም ጉዞ መሰረት በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና በህወሓት ባለስልጣናት
0 Comments